የፌዴራል መንግሥቱ ለሶስት ሚሊየን አውስትራሊያውያን ሠራተኞች ተጨማሪ ደመወዝ ለማስገኘት እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

Amharic National News Image.jpg

Credit: SBS Amharic

የተቃዋሚ ቡድን መሪው ዶናልድ ትራምፕን በታሪፍ ጭማሪ ላይ ተገዳድረው እንደሚቆሙ ገለጡ


ታካይ ዜናዎች
  • በኩዊንስላንድና ኒው ሳውዝ ዌይልስ በርካታ የማኅበረሰብ አባላት በጎርፍ መጠቃት
  • የተባበሩት መንግሥታት ጋዛ ውስጥ ለረጅም ጊዜ የሚበቃ የምግብ ክምችት አለ የሚለውን የእሥራኤል አባባል ማስተባበል
  • የአውስትራሊያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አዲስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተመደበለት

Share

Recommended for you