ለሁለት ሺህ አመት ሳይቀየር የዘለቀው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ አምልኮ ስርአት፤ በዋሽንግተን ዲሲ ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተ-ክርስቲያንም ቀጥሏል

A service in progress (AP).jpg

ቀሲስ አብርሀም ሀብተ ስላሴ በዋሽንግተን ዲሲ ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም አገልጋይ ፤ “ ባህላችን ጥንታዊ ነው የተቀዳውም ከመጀመሪያዎቹ የክርስትና አማኞች ነው ፤ ቅዱስ በሆነ ባህል እናምናለን መጽሀፍ ቅዱስም አለን ፤ እነዚህ ሁለቱ በምንም ይነት መልኩ የማይነጣጠሉ ናቸው ይላሉ፡፡ ‘’


አንኳሮች
  • በዋሽንግተን ዲሲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጥንታዊ የሆነውን የቤተ- ክርስቲያ ቋንቋ - ግእዝን ለመጠበቅ የሚያድጉት ትጋት
  • ባህልን እና ቋንቋን ጠብቆ ለማቆየት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤ/ር ድርሻ
  • የቤተ- ክርቲያን እጣን እና የምእመና ነጠላ ያላቸው ሀይማኖታዊ አንድምታ

Share