"የኢትዮጵያን ባንክ አሠራር ለማዘመን በጎሣ ላይ የተመሠረቱ ባንኮችን በብሔራዊ መንፈስ ማዋቀርና የአዲስ ትውልድ ባንክ ምሥረታ ያስፈልገናል" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ

A building of the new headquarters of the Commercial Bank of Ethiopia CBE.jpg

A building of the new headquarters of the Commercial Bank of Ethiopia CBE is seen in Addis Ababa, Ethiopia, Feb. 13, 2022. Credit: Wang Ping/Xinhua via Getty Images

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ "Does Ethiopia need foreign banks or domestic banks of a different genre?" በሚል ርዕስ ለንባብ ያበቁትን መጣጥፍ አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የዓለም ንግድ ድርጅት
  • የባንክ ብሔራዊ መዋቅራዊ ለውጥና አሠራር
  • ምክረ ሃሳቦች

Share