ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ ኢትዮጵያን ከራሷ ልጆች ማን ያድናታል?

yirga G.png

Dr Yirga Gelaw Woldeyes, Winner of the 2024 City of Fremantle Hungerford Award for የተስፋ ፈተና / Trials of Hope. Credit: YG.Woldeyes

Get the SBS Audio app

Other ways to listen


Published 19 January 2025 11:24am
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር ናቸው። ሰሞኑን የ2024 Fremantle Hungerford ሽልማት አሸናፊ ለመሆን የበቁበትን "Trials of Hope - የተስፋ ፈተና" የሥነ ግጥም መፅሐፋቸውን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የላሊበላ ዕሴቶች
  • የሥነ ግጥም ፍቅር ጅማሮ
  • እናትን ማን ያድናታል?
  • እሽም በሬ ላሎ

Share