በኢትዮጵያ የእሥራኤል አምባሳደር የአፍሪካ ኅብረት የሩዋንዳውን የዘር ጭፍጨፋ ለመዘከር ካዘጋጀው ስብሰባ ተገድደው እንዲወጡ ተደረገ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

በኢትዮጵያ የጥላቻ ንግግር ሴቶችን ከማኅበራዊ ተሳትፎ እየገደበ ነው ተባለ


ታካይ ዜናዎች
  • የሌ/ጄኔራል ታደሠ ወረደ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት ሆነው መሾም
  • በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ አሁን ተከስቶ ባለው ሁኔታ የሚቀጥል ከሆነ ቡና እያበቀሉ ካሉ አካባቢዎች መካከል ከ40 እስከ 60 በመቶ የሚሆኑት ቡናን ላያበቅሉ እንደሚችሉ መጠቆም
  • የአፍሪካ ኅብረት አዲሱ የአሜሪካ ታሪፍ የንግድ ትብብርን አደጋ ላይ እንደሚጥል ማሳሰብ
  • ሳዑዲ አረቢያ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ14 ሀገራት ዜጎች በጊዜያዊነት ቪዛ መስጠት ማቆም
  • የኢትዮ - ጂቡቲ ምድር ባቡር ከመሀል አገር አንስቶ ሐዲዱ እስከተዘረጋበት ጂቡቲ ድረስ የጉዞ ፍጥነቱን እንደሚጨምር መገለጥ

Share