"ነቢይ ሀገር ነው፤ ረቂቅ፣ ሩቅና እንደ ተፈጥሮ ጥልቅ ሰው ነው" አቶ አያሌው ሁንዴሳ

Mekonnen.png

Ayalew Hundessa (L) and the late Poet Nibiy Mekonnen (R). Credit: Supplied

Get the SBS Audio app

Other ways to listen


Published

By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


አቶ አያሌው ሁንዴሳ፤ በቅርቡ ከእዚህ ዓለም በሞት የተለየውን የገጣሚ፣ ደራሲ፣ ተርጓሚ፣ ተዋናይ፣ ፀሐፌ ተውኔትና ጋዜጠኛ ነቢይ መኮንንን የጥበብ ውርሰ አሻራዎች ዋቤ ነቅሰው ይገልጣሉ። ሰማያዊ ሕይወቱም ሰላምን የተላበሰ እንዲሆንና ለቤተሰቡ አባላትም ልባዊ መፅናናትን ይመኛሉ።


አንኳሮች
  • ግላዊና ቤተሰባዊ ወዳጅነት
  • ዘርፈ ብዙ ክህሎቶች
  • "የዕድሜ ዕቁብ በኖረ" ከነቢይ ለነቢይ

Share