የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ባንኩ ፈጥኖ ቀጣይ የወለድ መጠን ቅነሳ ያደርጋል የሚል ተስፋ ማሳደር እንደማይገባ አሳሰቡ

SBS Amharic News Image.jpg

Credit: SBS Amharic

ጠቅላይሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚ በሁለት ሙስሊም ሴቶች ላይ የደረሱ ጥቃቶችን አስመልክተው ፈጥነው አላወገዙም በማለት ለደረሱባቸው ትችቶች ማስተባበያ ሰጡ


ታካይ ዜናዎች
  • የዶናልድ ትራምፕ የዩክሬኑን ፕሬዚደንት በብርቱ መተቸት
  • የቀድሞው የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ አበት አውስትራሊያ ወደ ዩክሬይን የሰላም አስከባሪ ኃይል እንድትልክ መጠየቅ
  • የፌዴራል መንግሥቱ የማኅበራዊና ምጣኔ ሃብታዊ ፖሊሲዎቹን ቅደም ተከተል እንዲያሲዝ ማሳሰቢያ መቅረብ
  • ወደ ዩኒቨርሲቲ የዘለቁ አውስትራሊያውያን አካል ጉዳተኞች ቁጥር በሶስት እጥፍ ማደግ
  • የአሜሪካ ስለላ ድርጅት ላይ የተመሠረተ አንድ ክስ ውድቅ መሆን

Share