"ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች በማኅበራዊ ኑሮ፣ በኢኮኖሚና በፖለቲካውም ተሳስረው የኖሩ ናቸው፤ በጥቂት ልሂቃን ሰላማቸው ሊነካ አይገባም" ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ ከማል

tt.png

Author Teshome Berhanu Kemal. Credit: TB.Kemal

Get the SBS Audio app

Other ways to listen


Published 17 February 2025 3:36pm
Updated 17 February 2025 3:39pm
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ ከማል፤ በአንድ የአክሱም ትምህርት ቤት ሂጃብ የለበሱ ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ መማሪያ ክፍሎቻቸው ከመዝለቅ መታገዳቸውን አስመልክቶ በቅርቡ "የአክሱም ተማሪዎች የሂጃብ ጥያቄ የፖለቲካ ሕመሙ ምልክት ወይስ እራሱ ሕመሙ ነው?" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የሴቶችና ሕፃናት መብቶች
  • የሃይማኖት ነፃነት
  • ምክረ ሃሳቦች

Share