"መስቀልን የሚከተል መስቀል የማድረግ መብት እንዳለው ሁሉ፤ ሙስሊም የሆነች ሴትም ሂጃብ የማድረግ መብት አላት" ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ ከማል

Cross and Hijab.png

A young woman wears a traditional dress outside her family's shop in Lalibela, Ethiopia (L), and a Veiled Ethiopian girl poses in the street in Gonder, Ethiopia (R). Credit: Joel Carillet and Alex Saurel / Getty Images

ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ ከማል፤ በአንድ የአክሱም ትምህርት ቤት ሂጃብ የለበሱ ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ መማሪያ ክፍሎቻቸው ከመዝለቅ መታገዳቸውን አስመልክቶ በቅርቡ "የአክሱም ተማሪዎች የሂጃብ ጥያቄ የፖለቲካ ሕመሙ ምልክት ወይስ እራሱ ሕመሙ ነው?" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • ሂጃብ ምንድን ነው?
  • ሃይማኖታዊ አስተምህሮት
  • የሂጃብ መስፋፋትና ተቃርኖ

Share

Recommended for you